Pages
»
እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.
Saturday, 16 October 2010
የተጠማ ብርጭቆውን አንስቶ ውሃውን ግጥም።እፎይ አምላኬ አረፍኩኝ ከጥሜ ብሎ እህም።ያልተጠማ በብርጭቆው ዙሪያ ሽክርክሪት መድገም።
Labels:
የብላቴናው ጥቅሶች
Friday, 15 October 2010
Thursday, 14 October 2010
Monday, 11 October 2010
Sunday, 10 October 2010
አንዳንዶች እስከ አሁኗ ደቂቃ ድረስ ውበት ላይ አፍጥጠዋል(እንቅልፍ ይዟቸው ሄዶም ሊሆን ይችላል)።ሌሎች የውበትን ደራሲ ፍለጋ እልፍ ብለዋል።
Labels:
የብላቴናው ጥቅሶች
Saturday, 9 October 2010
Friday, 8 October 2010
Thursday, 7 October 2010
አበበ የህይወት ትርጉም ሞት ነው አለ። አይደለም-የህይወት ትርጉም ከሞት ባሻገር የዘላለም ህይወት ነው እንጅ ሲል ከበደ የእምነት ቃሉን ሰጠ።
Labels:
የብላቴናው ጥቅሶች
Monday, 4 October 2010
Sunday, 3 October 2010
Subscribe to:
Posts
(
Atom
)