»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Friday, 28 January 2011

እራሴን በመደበቅ ጌታዬን ለማድመቅ እቀናለሁ ሲል ባዳራሹ ውስጥ ለተሰበሰበው ሕዝብ አስተጋባ።አዳራሹም ባዶ ነበር።

Wednesday, 26 January 2011

የሚቃጠል መስዋዕት ማቅረቢያው ላይ ሰውነታቸውን ረበረቡ።

Sunday, 16 January 2011

አቤ በሶ በቃኝ አለ።ወደ ቤተክርስቶስ ያለም ንጉስ ግቢ ገባ።እስካሁን አልወጣም።

Friday, 14 January 2011

በሶ።በላ።በሶ በላ። በላ በሶ። በሶ ለበሰ። ለበሰ በሶ። በሶ ባንክ አስገባ።በበሶ ኮራ፤ሸለለ፤አቅራራ፤ኩራት ክብር ...ወዘተ ተሰማው።በሶ።በሶ አከማቸ።በሶ ጠጣ።በሶ አቀፈ።ቤቱን በበሶ ሰራ።በሶ በሰበሰ።በሶ ተደፋ።ያሳዝናል-የበሶ የሕይወት ታሪክ።በሶ።

Thursday, 13 January 2011

አሳ።ባሕር።ሕይወት።

እኔ አሳ አይደለሁምን?
ውሃውስ ህይወቴ አይደለምን? ከውቅያኖሱ ቤቴ ከወጣሁ በአየር-ጥማት ታፍኜ -ጥቂት ተፍ ተፍ ብዬ ክንብል ማለቴ ነው እንጂ።

እንኳን ከውሃው ህይወቴ ወደ የብስ በረሃው ወጥቼ እንዲያዉም አዳኝ ወፎ ች አሰፍስፈው ይከታተሉኛል ሊውጡኝ።አንዳች የሰማይ ንስር ይዋጣቸው።

እኔ አሳ ሆኜ እንደምን በውሃ አፍራለሁ?

ውሃዬ ሕይወቴ ሆይ ይቅር ብለህ በውቅያኖሱ ግዛትህ አኑረኝ እልፋለም።

ክብር ለስምህ።

Wednesday, 12 January 2011

everything.

The Lord knows everything about everyone and everything.
====
Post-quote thoughts:
It is  a good idea to ask the Lord to check...

Tuesday, 11 January 2011

የአስቴርን የፍቅር መዝሙሮች አብረው ዘመሩ።

Monday, 10 January 2011

የአምላክ ዋጋ ምስጋና ነው ፤እኔም  ዋጋህ ነኝ - ብላ የንጋት ቅኔ ተቀኘችለት።

Saturday, 1 January 2011

Glory to the Lord Jesus Christ, Lord of Ages, Ancient of Days.