መኖር አልቆብኝ ነበርና።
ነዳጁ ከዜሮ በታች እንደወረደበት ትሬንታ ኳትሮ መኪና።
መሀል ሃይ ዌይ ላይ ተዶልቼ የተቀረቀረ መኪና ጣዮች መጥተው ይጥሉኝ ይሻለኝ ይሆን ወይስ ወደሰማያት እንጋጥጬ ታምራት አይ ይሆን ወይ ላይኔ እያልሁ ነብሴ በጭንቀት የሕይወት ነዳጅ ለመሆን እየቃጣት በስቃይ ሲቃ በዜሮ ብላሽ እይወቴን ስትገፋ ክርስቶስ ኢየሱስ የሚባል የዘላለም ሕይወት ባለሀብት ከሰማየ ሰማያት ጃምቦ ጄቱን እያስጓራ ከባህር ወለል በታች አንዳች ክፉ ጥሻ ውስጥ ለተሰነቀረችው እይወቴ ነዳጁን ቢያንቆረቁርላት ጊዜ ትሬንታ ኳትሮዬ የስፖርት ኦቶሞቢል ሁና ሳታስጓራ አቧራ ሳታስነሳ እልም አለች አፈትልካ ጠፋች -በብርሃን ፍጥነት አምሳያ።
እንዴ ምነው?
ከንግዲህ መኖር ምን ይረባል ወንድሞች ሆይ?
ነው እንጂ ምስጋና ።
Pages
»
እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.
Tuesday, 29 November 2011
Friday, 18 November 2011
የእንቅስቃሴያችን አንቀሳቃሽ ቅስቃሴ
ለገንዘብ ወይም ለዝና ወይም ለቁጥር ወይም ለስጋ ወይም ለሰይጣን ወይም ለዓለም ወይም ለሞት አልተንቀሳቀስንም።ፍቅር በፍቅር ለፍቅር አንቀሳቅሶናል እንጂ።
Labels:
የብላቴናው ጥቅሶች
Wednesday, 16 November 2011
Tuesday, 15 November 2011
The Evil directs you to the past ,The Lord God directs you to the future
I reject my past , I am going to the future. U going to the future? U my fellow voyager . U going back?I donno u.I 've never seen you before. Where did you come from?You must be new in town... very new to the things which has happened lately?
Monday, 14 November 2011
Sunday, 13 November 2011
Friday, 11 November 2011
Thursday, 10 November 2011
ሊያፈርስ ተገለጠ
“ስለዚህ የዲያብሎስን ሥራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ።” (1ኛ የዮሐንስ መልእክት 3:9) የሚለው ቃል አሁን እንኳ ቢሆን በዚህች ደቂቃ የታመነ ነው፦
ሞትን ሊያጠፋ ሕይወት ተገለጠ።
ጨለማን ሊያጠፋ ብርሃን ተገለጠ።
ውሸትን ሊያጠፋ እውነት ተገለጠ።
ኩነኔን ሊያጠፋ ጽድቅ ተገለጠ።
ክፋትን ሊያጠፋ በጎነት ተገለጠ።
መጥፋትን ሊያጠፋ መንገድ ተገለጠ።
ብክነትን ሊያጠፋ እረፍት ተገለጠ።
ጥማትን ሊያጠፋ እርካታ ተገለጠ።
ስጋን ሊያጠፋ መንፈስ ተገለጠ።
ገንዘብን ሊያጠፋ አምላክ ተገለጠ።
እንጀራን ሊያጠፋ ቃል ተገለጠ።
ማየትን ሊያጠፋ እምነት ተገለጠ።
ድካምን ሊያጠፋ ብርታት ተገለጠ።
ፍርሃትን ሊያጠፋ ፍቅር ተገለጠ።
ጥላቻን ሊያጠፋ መውደድ ተገለጠ።
ጨለማን ሊያጠፋ ዕውቀት ተገለጠ።
ተስፋቢስነትን ሊያጠፋ ሕያውተስፋ ተገለጠ።
እኔን ሊያጠፋ እኛ ተገለጠ።
መራገምን ሊያጠፋ ባርኮት ተገለጠ።
መሳደብን ሊያጠፋ ምስጋና ተገለጠ።
እርቃንን ሊያጠፋ ጸጋ ተገለጠ።
ጨለማን ሊያጠፋ ውበት ተገለጠ።
ጦርነትን ሊያጠፋ የሰላሙ ንጉስ ተገለጠ።
ሀዘንን ሊያጠፋ ደስታ ተገለጠ።
ዓለምን ሊያጠፋ ኢየሱስ ተገለጠ።
አሜን።
ሞትን ሊያጠፋ ሕይወት ተገለጠ።
ጨለማን ሊያጠፋ ብርሃን ተገለጠ።
ውሸትን ሊያጠፋ እውነት ተገለጠ።
ኩነኔን ሊያጠፋ ጽድቅ ተገለጠ።
ክፋትን ሊያጠፋ በጎነት ተገለጠ።
መጥፋትን ሊያጠፋ መንገድ ተገለጠ።
ብክነትን ሊያጠፋ እረፍት ተገለጠ።
ጥማትን ሊያጠፋ እርካታ ተገለጠ።
ስጋን ሊያጠፋ መንፈስ ተገለጠ።
ገንዘብን ሊያጠፋ አምላክ ተገለጠ።
እንጀራን ሊያጠፋ ቃል ተገለጠ።
ማየትን ሊያጠፋ እምነት ተገለጠ።
ድካምን ሊያጠፋ ብርታት ተገለጠ።
ፍርሃትን ሊያጠፋ ፍቅር ተገለጠ።
ጥላቻን ሊያጠፋ መውደድ ተገለጠ።
ጨለማን ሊያጠፋ ዕውቀት ተገለጠ።
ተስፋቢስነትን ሊያጠፋ ሕያውተስፋ ተገለጠ።
እኔን ሊያጠፋ እኛ ተገለጠ።
መራገምን ሊያጠፋ ባርኮት ተገለጠ።
መሳደብን ሊያጠፋ ምስጋና ተገለጠ።
እርቃንን ሊያጠፋ ጸጋ ተገለጠ።
ጨለማን ሊያጠፋ ውበት ተገለጠ።
ጦርነትን ሊያጠፋ የሰላሙ ንጉስ ተገለጠ።
ሀዘንን ሊያጠፋ ደስታ ተገለጠ።
ዓለምን ሊያጠፋ ኢየሱስ ተገለጠ።
አሜን።
Tuesday, 8 November 2011
Almighty – But Merciful -God In Action
The One and Only Son of God –Jesus Christ – is more powerful than the angels of God –good or bad, more powerful than all creations of God –subject or matter.
He is God Himself in Action.
He is God Himself in Action.
Subscribe to:
Posts
(
Atom
)