Pages

Saturday, 8 March 2014

ቅጥቅጥ ሸንበቆዬን ከቶ አልሰበርክም

የሚጤስ ጧፌን አላጠፋህም
ቅጥቅጥ ሸንበቆዬን ከቶ አልሰበርክም
ምህረትህ ለኔ እጅጉን በዝቷል
የማዳን ክንድህን አይኔ አይቶታል
ክበር ተመስገን ክበር ተመስገን
ክበር ተመስገን ዘላለም
እንዳንተ ያለ የለም

የሚል የጥንት ዘመን መዝሙር ትዝ አለኝ።እባክዎ ይበሉ ይቀጥሉ እርስዎ ይዘምሩ እንጂ።

No comments:

Post a Comment

Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።