Pages

Thursday, 13 November 2014

...ኣዲስ ሰው አድርጎ ይለውጥሃል።



"የጉስቁልና ዘመን ያልፍና ችግር ስቃይ ይታሰብና ጌታ ዳግመኛ ይጎበኝሃል አዲስ ሰው አድርጎ ይለውጥሃል" የተሰኘውን የተስፋዬ ጋቢሶን መዝሙር ስሰማ የተሰማኝ/የታየኝ/የታወቀኝ:-


በሰማየ ሰማያት ውስጥ የሚኖር አንድ ሰው አለ።ይህ ሰው ንጉስ ነው፣ጌታ ነው፣አምላክ ነው፣አባት ነው፣ፍቅር ነው፣መልካም ነው፣እውነት ነው፣ሕይወት ነው፣ብርቱ ነው፣ኃያል ነው፣ ኃይለኛ ነው፣ መሀሪ ነው፣ ርህሩህ ነው።አሜን።

No comments:

Post a Comment

Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።