"የጉስቁልና ዘመን ያልፍና ችግር ስቃይ ይታሰብና ጌታ ዳግመኛ ይጎበኝሃል አዲስ ሰው አድርጎ ይለውጥሃል" የተሰኘውን የተስፋዬ ጋቢሶን መዝሙር ስሰማ የተሰማኝ/የታየኝ/የታወቀኝ:-
በሰማየ ሰማያት ውስጥ የሚኖር አንድ ሰው አለ።ይህ ሰው ንጉስ ነው፣ጌታ ነው፣አምላክ ነው፣አባት ነው፣ፍቅር ነው፣መልካም ነው፣እውነት ነው፣ሕይወት ነው፣ብርቱ ነው፣ኃያል ነው፣ ኃይለኛ ነው፣ መሀሪ ነው፣ ርህሩህ ነው።አሜን።
No comments:
Post a Comment
Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።