Pages

Tuesday, 11 February 2014

በእግዚአብሔርም ቤት ለዘለዓለም እኖራለሁ።

እግዚአብሔር እረኛዬ ነው
የሚያሳጣኝም የለም
በለመለመ መስክ ያሳድረኛል
በእረፍት ውሃ ዘንድ ይመራኛል
ነፍሴን መለሳት
ስለ ስሙም በጽድቅ መንገድ መራኝ
በሞት ጥላ መካከል እንኳ ብሄድ
አንተ ከእኔ ጋር ነህና ክፉን አልፈራም
በትርህና ምርኩዝህ እነርሱ ያጽናኑኛል
በፊቴ ገበታን አዘጋጀህልኝ
በጠላቶቼ ፊት ለፊት ራሴን በዘይት ቀባህ
ጽዋዬም የተረፈ ነው
ቸርነትህና ምህረትህ በሕይወቴ ዘመን ሁሉ ይከተሉኛል
በእግዚአብሔርም ቤት ለዘለዓለም እኖራለሁ።

No comments:

Post a Comment

Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።