»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.
Showing posts with label የብላቴናው ጸሎት. Show all posts
Showing posts with label የብላቴናው ጸሎት. Show all posts

Monday, 7 March 2016

በፍቅር አምናለሁ።

እኔ ሰማይን እና ምድርን በፈጠረ የተበላሸን በሚያስተካክል፣የተሰበረን በሚቀጥል፣የጠፋን በሚያገኝ በጌታ አምላክ አምናለሁ።

Saturday, 22 March 2014

Song of Months 2: ይልቅ ብዙ አድክሜሃለሁ የትም እየቀረሁኝ

ለምን ወደድከኝ አልልህም በእርግጥ ወደሀኛል
የፍቅርህ መግለጫ ይሄ ነው ለኔ ተወግተሃል
አንተ ለኔ የሆንከውን ያህል እኔ ላንተ አልሆንኩም
ምን ያህል እንደሆን አላውቅም ለክቼ አላየሁም

ግን አንድ ነገር አውቃለሁ
ስለወደድከኝ ወድሃለሁ
ከእርግማን ስለዋጀኸኝ  ሞተህ ሸክሜን ስለወሰድክ
በመንፈስ ቅዱስ ስለሞላኸኝ ነፍሴን ስለባረክ
ጸጋህን አብዝተህ ስለሰጠኸኝ ከቶም ስላልተውከኝ
ምን ያህል እንደሆን አላውቅም ለክቼ አላየሁም

ግን አንድ ነገር አውቃለሁ
ስለወደድከኝ ወድሃለሁ

ደስ ላሰኝህ እቀናለሁ በህይወቴ ላከብርህ
ሆኖም ከቶ አልጠቀምኩህም ሁሌ ሳሳዝንህ
ይልቅ ብዙ አድክሜሃለሁ የትም እየቀረሁ
ዙ ላላፈራሁ ኢየሱስ ከፍቶኝ አልቅሳለሁኝ
***
ክብር ለዘለዓለም ክብር ለስሙ።

Thursday, 27 February 2014

Wednesday, 1 January 2014

ኢየሱስጌታነዉ.

ተመስገን ጌታ ሆይ
ተመስገን ጌታ ሆይ
ተመስገን ጌታ ሆይ
እንደፈቃድህም ፍጹም እረፍትህን ፣ሰላምህን፣በረከትህን ኃይልህን ማዳንህንም ልየው ሳለሁ ባለም ላይ
ተመስገን ጌታ ሆይ።

Monday, 23 December 2013

ተመስገን ጌታ ሆይ።

ወደ እረፍት ማረፊያዎች በሰላም ስላደረስከን።
መሪያችን አንተው ነህ ሕያው አዛዣችን።

Monday, 16 December 2013

ወደ አንተ አስገስግሰኝ

ጌታ ሆይ ሕይወቴን ተረከብ በአዲሱም ዘመን በፈቃድህ የክብር መንገድ ምራኝ እስከለዘላለሙ።
አሜን።

Friday, 4 October 2013

Yidres Misiganaye

Getaye ena Amilake::

Hiyaw ena Mehari Geta Bebeteh befiteh behiwot enidinor silefekedeklegn Geta ameseginehalehu nefise lezelalem tibarikihalech,Geta Kiristos hoy wedeanite wedezelalem ekifeh tekebelegn::

Geta hoy yehen tselot le enate le Sr Amarech Amejo,le Abate le Ato Yisehak Aldada , le Ehite le Nafikot Yisehak Aldada endehum legudegnoche ena lebeteseb betzemedoch hulu tseleyikugn::

Be Kiristos Eyesus sem amen::

Friday, 30 August 2013

You ARE O LORD The One

God have mercy on me.
God forgive my horrible sins.
God deliver me from all evil.
God hear my prayers.
God have compassion on me.
O LORD God answer my prayers for His Love sake in His Holy Name, Amen.
God bless me with heavenly and earthly blessings.
God give health and wealth for my Mother Amarech Amejo Bijamo ,
and for my father Yisehak Aldada Atebo, and for my sister Nafikot Yisehak Aldada.
God be Praised and Blessed in me and my families and throughout our relatives in Jesus Christ Name ,Amen.
All Glory to God Almighty of Heaven and Earth ,of Abraham and Isaac and Jackob.
Amen.
Thank You Lord ,You are Good and Beautiful and Merciful.
You are Heaven, You are Paradise, Your are Life ,You are Peace, You are Joy.

You ARE O LORD The One.

Thursday, 29 August 2013

Precious LORD

Help me LORD, Precious LORD ,deliver me from all evil.In Jesus CHRIST Name,I pray.
ጌታ ሆይ አንተን ጊዜ እና ቦታ ሁኔታ አይወስንህም
አንተ ጌታ ሆይ ሥራህ ውብና ግሩም ድንቅ ነው ለዘለዓለም የታወቀ ነው

Thursday, 22 August 2013

አለመለምከኝ

አመሰግናለሁ ስለአለመለምከኝ።

አመሰግናለሁ።

አመሰግናለሁ ስለረዳኸኝ
ስላልተውከኝ ስላልጣልከኝ
አንተ ብቻ ቻይ ነህ
ዘለዓለማዊ ታማኝነትህ።

Tuesday, 20 August 2013

ኢየሱስ አዳንከኝ።

ኢየሱስ አዳንከኝ።
ኢየሱስ ወደድከኝ።
ኢየሱስ ታላቅ ነገር አደረክልኝ: ወደሰማይ መሳፈሪያ ቲኬት ገዛህልኝ
ምን እልሃለሁኝ።

ንጉስ ሆይ

ንጉስ ሆይ እልፍዓለም ዘለዓለም ንገስ።
ባሪያህን ማረኝ ፈውሰኝ አክብረኝ ባርከኝም።

Wednesday, 31 July 2013

fear -cast away

You O LORD can cast out fear ,doubt and unbelief from me , for it is written, "There is no fear in love; but perfect love casts out fear: because fear has to do with punishment. He that fears is not made perfect in love."
(1 John 4:18)

Tuesday, 30 July 2013

የእግዚአብሔርን ምስጋና

በክርስቶስ ኢየሱስ ስም የእግዚአብሔርን ምስጋና ፍቅር ክብሩንም የሚገዳደር ማንም ምንም የትም እንዴትም ቢሆን - የእግዚአብሔር የክብሩ ምስጋና አውሎ ነፋስ ጠራርጎ ለዘለዓለም ያስወግደው ስል አምርሬ በበገና ጸለይኩ::

Thursday, 25 July 2013

ባርክለት

ጌታ ሆይ ይህን ብላቴና ባርከው አለምልመው::
ውድ እናቱን ወይዘሮ አማረች አመጆ ቢጃሞን፣
ውድ አባቱን አቶ ይስሃቅ አልዳዳ አጤቦን፣
ውድ እህቱን ወይዘሪት ናፍቆት ይስሃቅ አልዳዳን ባርክለት::

ጌታ ሆይ ይህ ብላቴና በምህረትህ ብዛት፣በፈቃድህ ፍጥነት፣በፍቅርህም ጉልበት ስም ይጸልያል::

በሬማ ማንቸስተር ያሉ ወንድሞቹን እና እህቶቹን ባርክለት፣
በአዋሳ መካነ ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን ያሉ የ D ኳየር ልጆችን ባርክለት::

እንዲሁም ጌታ ሆይ ዘመድ አዝማዶቹን ፣ወዳጅ ጓደኞቹን ሁሉ ባርክለት::

በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም::
አሜን::
ክብር ለኢየሱስ::ክብር ለስሙ::

Wednesday, 1 September 1999

ተመኘሁ

ጌታ ሆይ በአንተ ዘንድ  ብዙ ስፍራዎች አሉ - እኔም ባሪያህ በእምነት መነጽር የዘላለም እረፍትን ለምለም ስፍራ አየሁ ፤ተመኘሁም።
***
ይህን ጸሎት/ስፍራ  በሺ ዘጠኝ መቶ ዘጠና ዘጠኝ  አመተ ምህረት አከባቢ   ጸለይኩኝ::ጸሎቱም/ስፍራውም ለተኩል ዘመን ጠፍቶብኝ ነበር:: እርሱም ደግሞ ማለት እኔ እራሴ ጠፍቼ ነበር:: ዛሬ  ጌታ በምህረቱ ብዛት አገኘኝ::
 (እንግዲ የጠፋችሁ ሁሉ ተገኙ እንጂ ጠፍታችሁ አትቅሩ- ጉዳት አለው::)