»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Friday, 31 December 2010

ገንዘባዊነት

ገንዘባዊነት ሲል ሰይጣናዊነት፤አፈራዊነት ፤ጭቃዊነት፤ከንቷዊነት፤ባዷዊነት፤ጎስቋላዊነት፤ርካሻዊነት፤አለማዊነት፤ስጋዊነት፤ አረመኔያዊነት፤እምነትአልባዊነት፤ራስወዳዳዊነት...ወዘተ እና በመጨረሻም (ማለትም  ደግሞ በመጀመሪያም )ሞታዊነት ማለቱ ነው።

Wednesday, 29 December 2010

ገንዘብን ያመለኩ ሁሉ በገንዘብ ይለኮሳሉ።

ታላቁ ገበሬ ሆይ እንኳን ደስ ያለህ።

መሬትን ዘርተሃልና።በመሬትም ላይ አፈርን አበቀልክ።በአፈርም ውስጥ ሰውን ተከልክ።በአፈሩ ሰው ውስጥም ቃልህን ዘራህ።በቃልህም ውስጥ ፍቅርህን አበቀልክ።በፍቅርህም ውስጥ የዘላለም ሕይወትን ዘራህ።በዘላለም ሕይወትም ውስጥ...

Tuesday, 28 December 2010

ሰው ይውደም!።

***

(ምን አልባት ከላይ በተጠቀሰው ጥቅስ ምክንያት የሚደነግጥ ወይም የሚበሳጭ ከተነሳ በትህትና ወደ ማቴዎስ ወንጌል 16:1-27 እናመለክታለን።)
This is the Only Man in Town ,the Only God in Heaven-Jesus Christ, the Son of God.

Saturday, 25 December 2010

ሃሎ ሃሎ እነሆ አማኑኤል፤ እንግዲህ ይገባናል ልንዋደድ ይቅር ልንባባል ።
ልጁን ልቡን ለሰጠን ነብሳችንን ልባችንን ልንሰጠው ወደድን።

Friday, 24 December 2010

አንተ ወዳጄ ልቤ ሀሳቤ ነህ ብሎ ተናገረ።

Saturday, 18 December 2010

አንተ ልትኖር እኛ ግን ልንሞት ኢየሱስ በዚህ ተመላለስ - ብለው ዘመሩ።

Thursday, 16 December 2010

የቤት እንስሳት እንዳሉ ሁሉ የዱር አራዊቶች አሉ።

Tuesday, 14 December 2010

በብርሃን አቃጠለው

ክቡር አቶ ብርሃኑ ድንቁ አቶ ጨለማውን ድቅድቁ በብርሃን ማድቀቁ።

Friday, 10 December 2010

ኃጢያቱን  በኪሱ ደብቆ የተጎማለለ 'ሌባው' ተብሎ እጅ ከፍንጅ  ይያዛል፤
ባደባባይ የተናዘዘ 'ጻድቁ' ተብሎ ይሸለማል።

Wednesday, 8 December 2010

ከሕይወታችን የሚበልጥ ሕይወት በከተማው በተከሰተ ጊዜ ሕይወታችንን ለቀቅንለት።

Sunday, 5 December 2010

ጽድቅና ኩነኔ ቢኖርም ባይቀርም በክርስቶስ ማመን ሳይሻል አይቀርም።