»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

የሔዋኔን መጽሐፍ ለማግኘት እሻለሁ።

ጽድቅና ኩነኔ በማንበብ ባይሆንም ካለማንበብ ማንበብ ሳይሻል አይቀርም።


ላያሌ ዓመታት የተለያዩ መንፈሳዊ ግጥሞችን፣ድራማዎችን፣የአርትነገረጥበብ ትዕይንቶችን እና ሌሎችም መንፈሳዊ የጥበብ ስራዎችን በጸጋው ግፊት እያዘጋጀ ፤ከአዋሳ እስከ ማንቸስተር ፣ 
ካዲሳባ እስከ ለንደን ምድር፣ከኤንጅልፋየር እስከ አማዞን ሰፈር፣
ከጸጋኤፍ ኤም እስከ ወንጌል ኔት ዶት ኮም አህጉር በመትነን ፤ በተለያዩ የብዕር ስሞች በመሰወር ፣
 በአማርኛም በፈረንጅኛም በጥቂቱ በመሞከር 
ሲያገለግለን የሰነበተው ደራሲው ዘመዳችን ልጅ ኤልያስ ይስሃቅ 
አውር ኦውን ብራዘር
አሁን ድሞ ከጥንትም ከዚም ዘመን ስራዎቹ እኩሌቶቹን  በማጨቅ፣ በ፩ በማሰር 
(ይመስገን ጌታ ይመስገን ዘላለም)  አዲስ መጽሐፍ ይዞልን ተከሰተ።
ጌታ ስሙ ለዘላለም ይክበር።
ይክበር ይከበር።
 ***

 

… እና ሌሎችም  ብርሃናማ ገጾች።
ደራሲ : ኤልያስ ይስሃቅ
አሳታሚ: ወንጌልኔት።

ይመስገን ዘላለም።
***
መጽሐፉን ለማግኘት »

No comments :

Post a Comment

Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።