»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Yourቦታ

ሠላም ጤና ይስጥልኝ ውድ ያገሬ ሰው።
ጌታ ይመስገን ክብር ለስሙ ይሁን።
***
እርስዎ ዘመዴ እንደሚያውቁት እኔ ዘመድዎ መጻፍ ማንበብ እወዳለሁ።ለምን እኔ ብቻ እወዳለሁ? እርስዎም ይውደዱ እንጂ


ዩር ስፔስ በተኙት ስፍራዎች ባማርኛም በንግሊዘኛም እያሳበሩ ልክ ዘመድዎ እንደሚያደርገው ኦሪጂናል የሆኑ ሀሳቦትን፣ጥቅሶትን፣መጽናናትዎን፣ማጽናናትዎን፣ፈገግታዎን 1...2 .. 3. . . እያሉ ያካፍሉን እንጂ


  • Your Space ሀ :
  • Your Space  ለ :
  • Your Space  ሐ :
  • Your Space  መ :
ለምን እኔ ብቻ እወዳለሁ? እርስዎም ይውደዱ እንጂ.
"እረ እኔም እወዳለሁ" ሲሉ ሰማሆት መሰለኝ።ውነትዎን እኮ ነው መውደድ ችሎታ አይጠይቅም መውደድ እንጂ።አያምኑኝም ወይ ?ማመንስ ድርጊት አይደልም እንዴ::

እንሂድ::