Thank you very much my friend for visiting this blog full of joy and luv.
I hope you have enjoyed the poems and parables and quotes and articles and all that.
በዚህ መጽሀፍ ቅዱሳዊ መንፈሳዊ ስርዓት ለምትካፈሉ ሁሉ ምስጋናዬን አቀርባለሁ።
***
እግዚአብሔር፥ ቅዱሳንን ስላገለገላችሁ እስከ አሁንም ስለምታገለግሉአቸው፥ ያደረጋችሁትን ሥራ ለስሙም ያሳያችሁትን ፍቅር ይረሳ ዘንድ ዓመፀኛ አይደለምና።-ወደ ዕብራውያን 6:10
God is not unjust; he will not forget your work and the love you have shown him as you have helped his people and continue to help them.-Hebrews 6:10
May the Grace and The Peace and The Mercy of The Lord be unto you and all of us.
Amen.
I hope you have enjoyed the poems and parables and quotes and articles and all that.
በዚህ መጽሀፍ ቅዱሳዊ መንፈሳዊ ስርዓት ለምትካፈሉ ሁሉ ምስጋናዬን አቀርባለሁ።
***
በዚሁ ግሩም አጋጣሚ አናሄይም ካሊፎርኒያ የምትኖረው ተወዳጇ
እህታችን ሩት ጥበበ ከዛሬ አሥር አመት - ሔዋኔ ገና በኤንጅል ፋየር ሰብዶሜይን ከነበረበት ጊዜ - ጀምሮ ላበረከተችው የሞራል እና የማቴሪያል ድጋፍ ብዙ በረከት ይብዛላት እላለሁ።
ደሞስ ቢሆን እላለሁ -ይህ ብሎግ የሚሉት ነገር መጽሐፍ ቢሆን ኖሮስ?መታሰቢያነቱ ለማን የሆነ ይሆን ነበር ?
እንዴ?መጠየቁ መጠርጠሩስ፡እጅግ ለምትወደኝ እና ለምወዳት
ለእናቴ ለወይዘሮ አማረች አመጆ ነው እንጂ።
***
እግዚአብሔር፥ ቅዱሳንን ስላገለገላችሁ እስከ አሁንም ስለምታገለግሉአቸው፥ ያደረጋችሁትን ሥራ ለስሙም ያሳያችሁትን ፍቅር ይረሳ ዘንድ ዓመፀኛ አይደለምና።-ወደ ዕብራውያን 6:10
God is not unjust; he will not forget your work and the love you have shown him as you have helped his people and continue to help them.-Hebrews 6:10
May the Grace and The Peace and The Mercy of The Lord be unto you and all of us.
Amen.