»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Thank you

Thank you very much my friend for visiting this blog full of joy and luv.

I hope you have enjoyed the poems and parables and quotes and articles and all that.

በዚህ መጽሀፍ ቅዱሳዊ መንፈሳዊ ስርዓት ለምትካፈሉ ሁሉ ምስጋናዬን አቀርባለሁ።

***



በዚሁ ግሩም አጋጣሚ  አናሄይም ካሊፎርኒያ የምትኖረው ተወዳጇ እህታችን ሩት ጥበበ ከዛሬ አሥር አመት - ሔዋኔ ገና በኤንጅል ፋየር ሰብዶሜይን  ከነበረበት ጊዜ -  ጀምሮ ላበረከተችው የሞራል እና የማቴሪያል ድጋፍ ብዙ በረከት ይብዛላት እላለሁ።

ደሞስ ቢሆን እላለሁ -ይህ ብሎግ የሚሉት ነገር መጽሐፍ ቢሆን ኖሮስ?መታሰቢያነቱ ለማን የሆነ ይሆን ነበር ?
እንዴ?መጠየቁ መጠርጠሩስ፡እጅግ ለምትወደኝ እና  ለምወዳት ለእናቴ ለወዘሮ አማረች አመጆ ነው እንጂ።

***

እግዚአብሔር፥ ቅዱሳንን ስላገለገላችሁ እስከ አሁንም ስለምታገለግሉአቸው፥ ያደረጋችሁትን ሥራ ለስሙም ያሳያችሁትን ፍቅር ይረሳ ዘንድ ዓመፀኛ አይደለምና።-ወደ ዕብራውያን 6:10

God is not unjust; he will not forget your work and the love you have shown him as you have helped his people and continue to help them.-Hebrews 6:10

May the Grace and The Peace and The Mercy of The Lord be unto you and all of us.

Amen.