»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Saturday, 12 March 2011

ኑሮን ለማሸነፍ ባለመኖር ማሳለፍ

ሰው ሁሉ ኑሮውን ለማሸነፍ (በኑሮ ተሸንፎአልና) ሲጣደፍ ከኑሮ ግብግብ እንደተጋጠመ የኑሮውን  እኩሌታ በጦርነት የቀረውን በሽ ሽት ያሳልፋል- በኑሮ እንደተሸነፈ።ምን ይሻለናል ታዲያስ ብሎ የሚጠይቅ ይነሳ ይሆናል።እንዴ አለመኖር ነዋ!ኑሮን አታውቀኝም እኔም አላውቅህም  አይቼህም አላውቅም ወደፊትም አላይህም ትላንት አንኳ ያየሁህ መስሎህ ይሆናል እንጂ እኔ አላውቅህም በማለት ኑሮን እራሱን ማበሳጨት እንዴ ምነው።እኛ ለኑሮ አንኖርም ኑሮ ለኛ እንጂ።ወፍ ሆነናላ ታዲያ።

ምነው።

እግዚአብሔር ይመስገን።


No comments :

Post a Comment

Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።