Pages
Home
my pic
d-choir awassa
በረከተ -ኢትዮጵያ
Thank you
Need you
አለምልመው
እንግዳዬ ነዎት
የሚዲያ ጣቢያ
bless him purify him
ውበትህ
Support ወይም የእርስዎ አገልግሎት
ቡራኬ ለሕዝቦች ሁሉ
4ሚ
Amarech Amejo
፱፩
Yourቦታ
75
ኣዲሱ( ነባሩ) ባንዲራችን::
ወንጌልኔት ዶት ኮም እና ሔዋኔ ዶት ኔት
የሔዋኔን መጽሐፍ ለማግኘት እሻለሁ።
Contact Hewane.Net
ሬማ ማንቼ AIRWays
Contact Hewane.Net
»
እንደተቀበልኩት ምህረት
እንደቸርነትህ ብዛት
እንዳገለግልህ እርዳኝ
ጌታ ሆይ
ስጠኝ
የመንፈስን እሳት
"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ
ተስፋዬ ጋቢሶ
ይታወስ ዘንድ ወሰንን።
This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.
ከዛሬ ጀምሮ እስከ ዘላለም ድረስ የእግዚአብሔር ስም ቡሩክ ይሁን
።
Let the name of the LORD be praised, both now and forevermore።
-Psalm 113:2
Sunday, 14 August 2011
ደክመው አይቷቸው
ደክመው አይቷቸው
መኖር ታክቷቸው
ጥግ ላይ አይቷቸው አይዟችሁ አላቸው።
ወድቀው አይቷቸው አቅም አልቆባቸው
ሲድሁ አይቷቸው ውሃ አጠጣቸው።
ሞተው አይቷቸው መቃብር ቀብሯቸው
ብርሃን ጠፍቶባቸው ጌታ አነቃቸው።
ታስረው አይቷቸው ነሃስ ጠፍንጓቸው
ብረት ጨፍልቋቸው
ክፋት ነግሶባቸው ባርነት ገዝቷቸው
ጌታ አዝኖላቸው
ከዛሬ ጀምሮ ከዛሬ ጀምሮ ከዛሬ ጀምሮ
ነጻ ናችሁ አላቸው።
No comments :
Post a Comment
Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments ( Atom )
No comments :
Post a Comment
Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።