»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Thursday, 8 March 2012

በረከተ-ኢትዮጵያ-Blessings The Ethiopia

በረከተ-ኢትዮጵያ-Blessings Ethiopia
በረከተ-ኢትዮጵያ-Blessings Ethiopia
በረከተ-ኢትዮጵያ። Blessings Ethiopia.

እግዚአብሔር አምላክ ኢትዮጵያን ይባርክ::አሜን።
May The Good Lord bless Ethiopia. Amen.

እግዚአብሔር አምላክ የሃይማኖት መሪዎችን ይቅር ይበል ይባርክም::አሜን።
ሰላም እና ጽድቅን ፤እውነትን እና ፍቅርን እንዲሰብኩ ሳይሆን እንዲኖሩ፣እንዲያሳዩ፣እንዲሰሩም።አሜን።
May The Good Lord forgive and bless the religious leaders. Amen.
So that they will not be only preachers of Righteousness, Truth and Love ,but also doers and exemplary leaders. Amen.


እግዚአብሔር አምላክ ...

Click the above link or follow the path below to continue reading the BLESSING.


http://www.facebook.com/photo.php?fbid=362491953773170&set=a.362491890439843.83832.100000371060585&type=3&l=dbef90eb0d&theater





No comments :

Post a Comment

Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።