»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Wednesday, 20 March 2013

የፍቅሩ ጉልበት ኃይል

ሰው በመሆን ስለ እኔ የተዋረደው እግዚአብሔር
በፍቅሩ የምሕረት ጉልበት ኃይል ይርዳኝ እርሱን እንዳከብር።