»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Wednesday 1 May 2013

ሕይወቴ ለሕይወት ልዕልና


በጉልበቱ  እና በደረቱ  በግንባሩ በሕይወት ፊት ተደፍቶ - ከእንግዲህ ሲል ተማጸነ -
ከእንግዲህ ሕይወቴ ለክቡር ሕይወት ደስታ ይሁን ብሎ እያለ በማለት ተማጽኖውን በዕንባ መስዋዕት አሳረገ።