»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Saturday, 18 May 2013

ሠላም ለኩሉ ክብር ለስሙ

ሠላም ለኩሉ ወዲህ ለመጡ በሙሉ - በእግዚአብሔር አምላክ በምህረቱም ብዛት በፍቅሩም ጉልበት በሕይወት ከሚኖር::

ክብር ለዘለዓለም ክብር ለስሙ ይሁን::
Amen.