»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Tuesday, 14 May 2013

ሊረዳኝ

በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ ብሆን ሊረዳኝ ሊያወጣኝ ይችላል:: ሊረዳኝ ይችላል::
አዎና ሊረዳኝ ይችላል::