»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Wednesday, 29 May 2013

ታላቅ ነገር ነው የሆነው...

...
እጅግ ያስደንቃል የሚታየው 
 በዘይት በከርቤ የተቀመመው 
የውዴ ጠረን ነው የሚያውደው
ፈልጎኝ መጥቷል ምን እላለሁ
 በሬን ከፍቼ እስኪ ላስገባው  - 
የሚል የጥንት ዘመን መዝሙር   ትዝ አለኝ። እባክዎ ይበሉ ይቀጥሉ  እርስዎ ይዘምሩ እንጂ።