»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Tuesday, 30 July 2013

የእግዚአብሔርን ምስጋና

በክርስቶስ ኢየሱስ ስም የእግዚአብሔርን ምስጋና ፍቅር ክብሩንም የሚገዳደር ማንም ምንም የትም እንዴትም ቢሆን - የእግዚአብሔር የክብሩ ምስጋና አውሎ ነፋስ ጠራርጎ ለዘለዓለም ያስወግደው ስል አምርሬ በበገና ጸለይኩ::

No comments :

Post a Comment

Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።