»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Thursday, 1 August 2013

እጅጉን መልካም

እግዚአብሔር አምላክ እጅጉን መልካም ነው::

እኛም መልካምነቱ በክርስቶስ ኢየሱስ በኩል ደረስን::

(ባይሆንስ ኖሮ እንኳ ስሙን  ለመጥራት የሚበቃ ፤ በሕይወትም ለመገኘት የሚገባው ማንም የትም የለም )

ወንድሞች ሁሉ ይህን አስጠንቅቀን ልናውቅ ይገባል::

ክብር ለስሙ ይሁን ስለብዙ ምህረት ቸርነቱ::

No comments :

Post a Comment

Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።