»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Saturday 28 September 2013

አልታጣሁም ከደጃፍህ ከቤትህ መቅደስ

አንተ ግን ታምነህ ታማኝ ሆነህ 
በዘመናት ሁሉ እኔን ደግፈህ ይዘህ
ይኸው አለሁኝ እስካሁን ድረስ
አልታጣሁም ከደጃፍህ ከቤትህ መቅደስ

ኦ ሃሌ ሉ ያ ምስጋናዬ ላንተ ይድረስ
ኦ ሃሌ ሉ ያ ምስጋናዬ ላንተ ይድረስ
...የሚል የጥንት ዘመን መዝሙር ትዝ አለኝ።እባክዎ ይበሉ ይቀጥሉ እርስዎ ይዘምሩ እንጂ። 

No comments :

Post a Comment

Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።