»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Monday, 2 December 2013

70ሺህ።

፸ሺህ ደረሰልን ።
(ሎተሪ እንዳይመስልዎት (ወይ ዕቁብ ))


አንድ ሚስጥር እንነግርዎታለን ከኛ ለእርስዎ።

ለቁጥር በቁጥር ስለ ቁጥር አልተንቀሳቀስንም

ዳሩ ግን ቁጥር በራሱ ጊዜ ቆጥሮ ፸ሺ ከደረሰ ዘንድ መቶ ሞልቶ ሊያስገርመን ምን ቀረው።

የሰራነውን ስራ ሰዎች  አይተው ተቀብለው ሲጠቀሙበት የጌታም ስም ሲከብርበት ማየት እጅጉን ደስ ያሰኛል ለማለት ነው።

መንፈሳዊ አገልግሎት ወይም ኑሮ ከምድራዊው (ዓለማዊ ) ያኗኗር ዘይቤ እጅጉን ይለያል ለምሳሌ በእንቅስቃሴዎት ሰውን አይተው በሰው ታይተው ለሰው ታይተው ሳይሆን ጌታን አይተው ለጌታ ታይተው ነው።

70,000 የደረሰው የዌብሎጋችን ጎብኚዎች ቁጥር ነው እንጂ።

ጌታ ይመስገን ክብር ለዘላለም ክብር ለስሙ ይሁን።

አስተያየት ለመስጠት guest book ላይ ክቡር ፊርማዎትን ለማኖር ወዘተ እባክዎ በዚች በኩል እልፍ ይበሉ።

No comments :

Post a Comment

Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።