»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Friday, 13 December 2013

የደግነትህ ብርታት

ጌታ ሆይ አመሰግናለሁ ስለረዳኸኝ ስራዬን ሁሉ ስለሰራኽልኝ።
ዕውቀትህ ማስተዋልህ ደግነትህ ሁሉ አይመረመርም። 

No comments :

Post a Comment

Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።