»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Wednesday, 1 January 2014

ኢየሱስጌታነዉ.

ተመስገን ጌታ ሆይ
ተመስገን ጌታ ሆይ
ተመስገን ጌታ ሆይ
እንደፈቃድህም ፍጹም እረፍትህን ፣ሰላምህን፣በረከትህን ኃይልህን ማዳንህንም ልየው ሳለሁ ባለም ላይ
ተመስገን ጌታ ሆይ።

No comments :

Post a Comment

Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።