እግዚአብሔር እረኛዬ ነው
የሚያሳጣኝም የለም
በለመለመ መስክ ያሳድረኛል
በእረፍት ውሃ ዘንድ ይመራኛል
ነፍሴን መለሳት
ስለ ስሙም በጽድቅ መንገድ መራኝ
በሞት ጥላ መካከል እንኳ ብሄድ
አንተ ከእኔ ጋር ነህና ክፉን አልፈራም
በትርህና ምርኩዝህ እነርሱ ያጽናኑኛል
በፊቴ ገበታን አዘጋጀህልኝ
በጠላቶቼ ፊት ለፊት ራሴን በዘይት ቀባህ
ጽዋዬም የተረፈ ነው
ቸርነትህና ምህረትህ በሕይወቴ ዘመን ሁሉ ይከተሉኛል
በእግዚአብሔርም ቤት ለዘለዓለም እኖራለሁ።
የሚያሳጣኝም የለም
በለመለመ መስክ ያሳድረኛል
በእረፍት ውሃ ዘንድ ይመራኛል
ነፍሴን መለሳት
ስለ ስሙም በጽድቅ መንገድ መራኝ
በሞት ጥላ መካከል እንኳ ብሄድ
አንተ ከእኔ ጋር ነህና ክፉን አልፈራም
በትርህና ምርኩዝህ እነርሱ ያጽናኑኛል
በፊቴ ገበታን አዘጋጀህልኝ
በጠላቶቼ ፊት ለፊት ራሴን በዘይት ቀባህ
ጽዋዬም የተረፈ ነው
ቸርነትህና ምህረትህ በሕይወቴ ዘመን ሁሉ ይከተሉኛል
በእግዚአብሔርም ቤት ለዘለዓለም እኖራለሁ።
No comments :
Post a Comment
Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።