»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Saturday, 15 February 2014

ወሰን የለውም

ተመስገን ጌታ አምላክ ሆይ ለታላቅነትህ ወሰን የለውም።
ለምህረት ፣ለክብርህ ፣ ለፍቅርህም ሁሉ ጭምር።

No comments :

Post a Comment

Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።