»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Saturday, 8 March 2014

ቅጥቅጥ ሸንበቆዬን ከቶ አልሰበርክም

የሚጤስ ጧፌን አላጠፋህም
ቅጥቅጥ ሸንበቆዬን ከቶ አልሰበርክም
ምህረትህ ለኔ እጅጉን በዝቷል
የማዳን ክንድህን አይኔ አይቶታል
ክበር ተመስገን ክበር ተመስገን
ክበር ተመስገን ዘላለም
እንዳንተ ያለ የለም

የሚል የጥንት ዘመን መዝሙር ትዝ አለኝ።እባክዎ ይበሉ ይቀጥሉ እርስዎ ይዘምሩ እንጂ።

No comments :

Post a Comment

Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።