»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Saturday 29 March 2014

ወዳጄ ልቤ

(ለእያንዳን ) 
አለ ፈጣሪ
የፍቅር ቀማሪ
የውበት ምትሀት ሰሪ
(ለእያንዳን ወዳጇ ልቧ
ይገኝላት ካጠገቧ) 

(ለእያንዳንዱ)
 አለ ፈጣሪ
የፍቅር ቀማሪ
የውበት ምትሀት ሰሪ
(ለእያንዳንዱ ወዳጁ ልቡ

ትገኝለት ካጠገቡ) 

No comments :

Post a Comment

Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።