»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Sunday 10 May 2015

ልቤን በፍቅርህ

የእግዚአብሔር በግ የሆንከው
ልቤን በፍቅርህ ያበስከው
ጓዴ ኢየሱስ እስኪ ና
የማዋይህ አለኝና።

No comments :

Post a Comment

Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።