»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Sunday 24 May 2015

ሙግቴን በመስቀል ሞት ተሟግቶ ላሸነፈልኝ ክብር ይሁን ለዘላለም።

 ቅጣቴን የተቀጣህልኝ አበሳዬን ከእኔ ወሰድክልኝ ጌታ ተባረክልኝ።
-በኬፋ ሚደቅሳ

ክብር ለስሙ ይሁን።

No comments :

Post a Comment

Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።