»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Sunday 22 November 2015

Begena And Music Post Embedio



ሠላም ጤና ይስጥልኝ ክርስቲያን ዘመዴ እንዴት ነህ ጓዴ በማለት "በማዳን ፩ኛ በፍቅርም ኃይለኛ" የተሰኝውን እና በበገና ድንገት ሳላስበው ውጥን ሳይኖረኝ ከትላንትበስቲያ* የዘመርኩትን መዝሙር እንድጋብዝዎት ዘንድ እንድችል ይፈቀድልኝ ስል በብዙ ት'ትና በብዙ ፍቅር ኩሉ ጭምር ነው እንጂ።ምነው ምነውና ነው እንጂ ለክብሩ ምስጋና።
Posted by Elijah Hisownkid on Saturday, 21 November 2015

No comments :

Post a Comment

Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።