እኔ አሳ አይደለሁምን?
ውሃውስ ህይወቴ አይደለምን? ከውቅያኖሱ ቤቴ ከወጣሁ በአየር-ጥማት ታፍኜ -ጥቂት ተፍ ተፍ ብዬ ክንብል ማለቴ ነው እንጂ።
እንኳን ከውሃው ህይወቴ ወደ የብስ በረሃው ወጥቼ እንዲያዉም አዳኝ ወፎ ች አሰፍስፈው ይከታተሉኛል ሊውጡኝ።አንዳች የሰማይ ንስር ይዋጣቸው።
እኔ አሳ ሆኜ እንደምን በውሃ አፍራለሁ?
ውሃዬ ሕይወቴ ሆይ ይቅር ብለህ በውቅያኖሱ ግዛትህ አኑረኝ እልፋለም።
ክብር ለስምህ።
Pages
»
እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.
No comments :
Post a Comment
Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።