»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Friday, 14 January 2011

በሶ።በላ።በሶ በላ። በላ በሶ። በሶ ለበሰ። ለበሰ በሶ። በሶ ባንክ አስገባ።በበሶ ኮራ፤ሸለለ፤አቅራራ፤ኩራት ክብር ...ወዘተ ተሰማው።በሶ።በሶ አከማቸ።በሶ ጠጣ።በሶ አቀፈ።ቤቱን በበሶ ሰራ።በሶ በሰበሰ።በሶ ተደፋ።ያሳዝናል-የበሶ የሕይወት ታሪክ።በሶ።

No comments :

Post a Comment

Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።