አቤ ታየ። ከተኩል ዘመን በኋላ በኒውዮርክ ከተማ ወደ ሻሸመኔ በለንደን የእረኞች ቁጥቋጦ ጎዳና አቋርጦ ባዲሳባ በኩል ወደአዋሳ ባህር ዳር በናዝሬት ከተማ በጋሪ ሲጓዝ ሳለ - ወሬ ወዳጅ የጥንት የጠዋት የበሶዓለም ወዳጆቹ ካርቱም ላይ አግኝተውት - አቤ በሶ በቃኝ ብለህ ወደቤተክርስቶስ ያለም የሰማይ ንጉስ ግቢ ራስህን ወርውረህ አልነበር እንዴ ...እንዴት እንዲ ጸዳልህ ሁሉ የሚያበራዉ ምን ሆነህ ተገኘህ ሲሉ ጠይቀውት - ተሸወድን ወዳጆቼ ራሳችንን ሸወድን -በበሶ ተሸውደን ኖረናልና በበሶ እድሜያችን- ባልታወቀው በር መላእክት ቤተክርስቶስ ውስጥ በስውር ጭኮ በወይን ጠጅ ብርሌ ያቀርቡልኝ ነበርና።
Pages
»
እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.
No comments :
Post a Comment
Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።