፩.ሰውም ከእግዚአብሔር ጋር በፍቅር ይኖር ዘንድ ተፈጠረ።
፪.ሰውም ተደናበረ።
፫. አዛምዶ ይቀኘው ተብሎም ፍቅር በምሳሌ ሔዋን በብርሌ ተጨመረ።
፬.ሰውም ይልቁን ሰክሮ ተደናበረ።
፭ .ሰውም በምሳሌ ተሰናከለ።(እስከዛሬ)
፮ .ጌታ አምላክም ከሰማይ ወረደ።
፯.ስለፍቅርም ጉዳይ ተሰቀለ።
፰.ከሰውም ጥቂቱ አመነ።
፱.ያመነም ሁሉ አምላኩን ኢየሱስን አፈቀረ።
፲.ያፈቀረም ሁሉ ዳነ።
፲፩.እነሆም ሰው ዳግም ለመለኮት ፍቅር ተፈጠረ።
፲፪. ሰውም በፍቅር አረፈ፤ፈጣሪም በፍቅር ተከበረ።
፪.ሰውም ተደናበረ።
፫. አዛምዶ ይቀኘው ተብሎም ፍቅር በምሳሌ ሔዋን በብርሌ ተጨመረ።
፬.ሰውም ይልቁን ሰክሮ ተደናበረ።
፭ .ሰውም በምሳሌ ተሰናከለ።(እስከዛሬ)
፮ .ጌታ አምላክም ከሰማይ ወረደ።
፯.ስለፍቅርም ጉዳይ ተሰቀለ።
፰.ከሰውም ጥቂቱ አመነ።
፱.ያመነም ሁሉ አምላኩን ኢየሱስን አፈቀረ።
፲.ያፈቀረም ሁሉ ዳነ።
፲፩.እነሆም ሰው ዳግም ለመለኮት ፍቅር ተፈጠረ።
፲፪. ሰውም በፍቅር አረፈ፤ፈጣሪም በፍቅር ተከበረ።
No comments :
Post a Comment
Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።