ሕዝቡ የሚታየውን ብቻ በማየት- በሚታየው ብቻ ለመታየት እና የሚታየውንም ብቻ ለማሳየት ቁልቁል ከእንጦጦ ወደ ፒያሳ በአራት ኪሎ በኩል በኢተርኔት ጎዳና በፍጥነት ሲያዘግም - አንዳንድ ልጆች እና ህጻናቶች ብቻ ተራራው ላይ ብንጫወት ይሽለናል ደሞ ዙሪያገባው ሁሉ ይታየናል ብለው ዳገቱን ሲድሁ ታይተዋል።
Pages
»
እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.
No comments :
Post a Comment
Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።