»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Sunday, 20 February 2011

የገንዘብ እንቅስቃሴ

ለ-ገንዘብ ወይም በ-ገንዘብ አልተንቀሳቀስንም -ወዳጆች ሆይ።ካሁን ኋላም ቢሆን ለ-ገንዘብ ወይም በ-ገንዘብ እንዳንንቀሳቀስ በክቡር የሰማይ አምላክ ፊት እንማጸናለን።

(ለ-ፍቅር በ-ፍቅር እንጂ።)

የረሳነውን አስታወስን፡-

ለዝና ወይም ለጭቃም አልተንቀሳቀስንም።


No comments :

Post a Comment

Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።