»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Thursday, 28 March 2013

አምላክ ሆይ

" ሌላ ነገር አይደለም ነፍሴን የሚያረካት አምላክ ሆይ አንተ ናና በመገኘትህ አርካት..."ትላለች እህታችን ሊሊ ስትዘምር::