»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Friday, 29 March 2013

በምሕረት ዓይኖቹ ስላየኝ


በምሕረት ዓይኖቹ ስላየኝ
በሞቱ ፍቅሩን ላሳየኝ
መሳይ ለሌለው ለዚህ ሰው
ክብር ምስጋና ይድረሰው::

የሚል የጥንት መዝሙር  ትዝ አለኝ::

እርስዎንስ ዛሬ ምን ትዝ አለዎት?