»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Wednesday, 5 June 2013

የልቤን አበባ የልቤን ኣትክልት

Image source: Wikipedia

የልቤን አበባ የልቤን ኣትክልት

አይታ...ችሁ  እለፉት

እንዳትነካኩት::

***

-ያሁኑን ኣላውቅም ከጥንት የአስቴር መዝሙሮች የተገኘ እንደሆነ አልደብቅም::