ወደ መቅደሱ ስገባ
ድምጼን ላሰማ በምስጋና
በፍቅሩ ስቦ የመከረኝን
ባማረ ስፍራ ያስቀመጠኝን
ከፍ ላድርገው እግዚአብሔርን።
፩.
አንድ ፡ ጊዜ ፡ አይደለም ፡ ሁለት ፡ ጊዜ
ጌታ ፡ የመከረኝ ፡ በግሳፄ
እንደ ፡ እኔማ ፡ ቢሆን ፡ እንደ ፡ ኃጢአቴ
የቁጣ ፡ ልጅ ፡ ነበርኩ ፡ ከፍጥ ረቴ
ዛሬ ፡ ግን ፡ መክሮኝ ፡ ሰው ፡ ሆኛለሁ
በመቅደሱ ፡ ውስጥ ፡ አዜማለሁ።
***
፪..
፫..
፬ ...
ይበሉ እርስዎ ይቀጥሉ እንጂ።
No comments :
Post a Comment
Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።