1.
ሳይሳሱ ፡ ፍቅሩን ፡ ወግተው ፡ ውርደት ፡ አለበሱት
ስለፈወሰ ፡ አቁስለው ፡ ባፈቀረ ፡ ጠሉት
የደሃ ፡ አዛኝ ፡ የሆንከው ፡ አንተ ፡ ነህ ፡ ኢየሱስ
ይገባ ፡ ነበረ ፡ ወይ ፡ ለእኔ ፡ አፈር ልትለብስ
2.
አንተ ፡ ፍቅር ፡ ነህና ፡ ልትጠላኝ ፡ አቃተህ
ነፍሴን ፡ ከእሳት ፡ አወጣህ ፡ እራስህን ፡ ጐድተህ
የእኔ ፡ የሆነ ፡ ምን ፡ አለኝ ፡ እራሴም ፡ የአንተው ፡ ነኝ
ስለዚህ ፡ ጌታዬ ፡ ሆይ ፡ ደጋግመህ ፡ ለውጠኝ
3.
ኑሮዬና ፡ ተግባሬ ፡ ለእኔ ፡ ባይጥመኝም
ጠላቴ ፡ እየወጋኝ ፡ ቢያደናቅፈኝም
አንድ ፡ ጊዜ ፡ ቆርጬ ፡ ተከትዬሃለሁ
ድካም ፡ እንኳን ፡ ቢያጠቃኝ ፡ እከተልሃለሁ
4.
ያ ፡ የምድር ፡ ጨለማ ፡ አይሎ ፡ እንዳይውጠኝ
መንፈስ ፡ ቅዱስ ፡ ጌታዬ ፡ ሳጠፋ ፡ ገስጸኝ
መንበርከክን ፡ ይወዳል ፡ ሥጋ ፡ ለዓለም ፡ ነገር
ጽናትህን ፡ እሻለሁ ፡ ከቶ ፡ እንዳልቀየር
የእግዚአብሔር ፡ በግ ፡ የሆንከው
ልቤን ፡ በፍቅርህ ፡ ያበስከው
ጓዴ ፡ ኢየሱስ ፡ እስቲ ፡ ና
የማዋይህ ፡ አለኝና (፪x)
______
Listen to the music here:
Source: 1:
http://wikimezmur.org/am/Addisu_Worku/Kebur_Kebur/Esti_Na#.UwomhFRFDEY
Source 2:
http://www.wongelnet.com/lyrics/frame.php?albumId=31
ሳይሳሱ ፡ ፍቅሩን ፡ ወግተው ፡ ውርደት ፡ አለበሱት
ስለፈወሰ ፡ አቁስለው ፡ ባፈቀረ ፡ ጠሉት
የደሃ ፡ አዛኝ ፡ የሆንከው ፡ አንተ ፡ ነህ ፡ ኢየሱስ
ይገባ ፡ ነበረ ፡ ወይ ፡ ለእኔ ፡ አፈር ልትለብስ
የእግዚአብሔር ፡ በግ ፡ የሆንከው
ልቤን ፡ በፍቅርህ ፡ ያበስከው
ጓዴ ፡ ኢየሱስ ፡ እስቲ ፡ ና
የማዋይህ ፡ አለኝና (፪x)
ልቤን ፡ በፍቅርህ ፡ ያበስከው
ጓዴ ፡ ኢየሱስ ፡ እስቲ ፡ ና
የማዋይህ ፡ አለኝና (፪x)
2.
አንተ ፡ ፍቅር ፡ ነህና ፡ ልትጠላኝ ፡ አቃተህ
ነፍሴን ፡ ከእሳት ፡ አወጣህ ፡ እራስህን ፡ ጐድተህ
የእኔ ፡ የሆነ ፡ ምን ፡ አለኝ ፡ እራሴም ፡ የአንተው ፡ ነኝ
ስለዚህ ፡ ጌታዬ ፡ ሆይ ፡ ደጋግመህ ፡ ለውጠኝ
3.
ኑሮዬና ፡ ተግባሬ ፡ ለእኔ ፡ ባይጥመኝም
ጠላቴ ፡ እየወጋኝ ፡ ቢያደናቅፈኝም
አንድ ፡ ጊዜ ፡ ቆርጬ ፡ ተከትዬሃለሁ
ድካም ፡ እንኳን ፡ ቢያጠቃኝ ፡ እከተልሃለሁ
4.
ያ ፡ የምድር ፡ ጨለማ ፡ አይሎ ፡ እንዳይውጠኝ
መንፈስ ፡ ቅዱስ ፡ ጌታዬ ፡ ሳጠፋ ፡ ገስጸኝ
መንበርከክን ፡ ይወዳል ፡ ሥጋ ፡ ለዓለም ፡ ነገር
ጽናትህን ፡ እሻለሁ ፡ ከቶ ፡ እንዳልቀየር
የእግዚአብሔር ፡ በግ ፡ የሆንከው
ልቤን ፡ በፍቅርህ ፡ ያበስከው
ጓዴ ፡ ኢየሱስ ፡ እስቲ ፡ ና
የማዋይህ ፡ አለኝና (፪x)
______
Listen to the music here:
Source: 1:
http://wikimezmur.org/am/Addisu_Worku/Kebur_Kebur/Esti_Na#.UwomhFRFDEY
Source 2:
http://www.wongelnet.com/lyrics/frame.php?albumId=31
No comments :
Post a Comment
Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።