»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Wednesday, 28 May 2014

ይቅር ፡ በለን ፡ ተቀበለን ፡ እባክህን ፡ አንተን ፡ በድለናል።

ወደ ፡ አንተ ፡ መጥተናል ፡ ጌታወደ ፡ አንተ ፡ መጥተናል
በዓለም ፡ ዞረናል ፡ ኢየሱስ ፡ ሁሉንም ፡ አይተናል
እርካታን ፡ ለማግኘት ፡ ስንል ፡ ተንከራተናል
ይቅር ፡ በለን ፡ ተቀበለን ፡ እባክህን ፡ አንተን ፡ በድለናል
Lyrics source: 
http://wikimezmur.org/am/Classics/Wede_Ante_Metenal

No comments :

Post a Comment

Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።