»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Wednesday, 28 May 2014

ይገባዋል።

ክብር ይገባዋል፣ፍቅር ይገባዋል፣ሰላም ይገባዋል፣አለቅነት ይገባዋል፣ኃይል ይገባዋል፣ኃያልነት ይገባዋል፣ያለው ይገባዋል፣የሌለው ይገባዋል፣ሰማይ ይገባዋል፣ምድር ይገባዋል፣ትላንት ይገባዋል፣ነገ ይገባዋል፣ዛሬ ይገባዋል ሁሉ ኩሉ ይገባዋል።ይገባዋል።አሜን ይገባዋል።

No comments :

Post a Comment

Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።