»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Saturday, 19 February 2011

እንደማላውቅ እንደማውቅ ሁሉ እንደማውቅ ደሞ እንደማላውቅ ገና ወደፊት ይጠብቀኛል እንጂ።

ከእይምሮ የሚያልፍ  ነገር እንደተደረገልኝ እንጂ የተደረገልኝን አሁን እንደማላውቅ እንደማውቅ ሁሉ -እንዲሁ ደሞ ወደሚቀጥለው ከተማ ስወሰድ የተደረገልኝን ሁሉ እንደማውቅ አውቃለሁ።

(ስለዚህ እላለሁ -ስለዚህ ገና አሁን በዚህ ከተማ ሳለሁ ይህቺን ነፍሴን አውልቄያት ከዚህ ወደዚያ ከተማ የምስጋና-አምልኮ ማሸጋገሪያ አደርጋታለሁ -በዚያም ከተማ ስደርስ አስቀድሜ ያሸሸሁት ሀብት ንብረቴ ወልዶ ከብዶ ተጠብቆ ይጠብቀኛል።ለዚህም ሽግግር ወደ ክርስቶስ ኢየሱስ የከተማዎች አስተዳዳሪ ማመልከቻየን በአደራ ደብዳቤ ሰድጀ -በማምለክም የሆነ ማመልከትህ ደርሶናል የሚል  የመንፈስ የመልስ ደብዳቤ ደርሶኛል።እንኳን የክርስቶስ ከተማ የነአያሌው ከተማ አስተዳደር እንኳን "ደሶናል" ይላልና።)


No comments :

Post a Comment

Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።