»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Saturday, 1 June 2013

የናዝሬቱ መልካም

ጌታ ኢየሱሴ የናዝሬቱ መልካም ልቤ ወደደህ አፈቀረህ በጣም ከእጆችህ መዳፍ ምን ጊዜም ኣልወጣም::

ጠላቴም አየና እንዳለኝ እረጂ
ሊያጠቃኝ አልቻለም በምኞት ቀረ እንጂ
ነበልባል ዓይኖችህ ምን ጊዜም ስራቸው 
እኔን መንከባከብ እኔን መጠበቅ ነው፥፥

ጌታ ኢየሱሴ የናዝሬቱ መልካም።።።
- የሚል የጥንት ዘመን መዝሙር ትዝ አለኝ። እባክዎ ይበሉ ይቀጥሉ እርስዎ ይዘምሩ እንጂ።