»

እንደተቀበልኩት ምህረት እንደቸርነትህ ብዛት እንዳገለግልህ እርዳኝ ጌታ ሆይ ስጠኝ የመንፈስን እሳት"-በዚህ ዌብሎግ እውነተኛው የጌታ ኢየሱስ ባሪያ ተስፋዬ ጋቢሶ ይታወስ ዘንድ ወሰንን።This weblog has been dedicated to Tesfaye Gabiso,the faithful servant of The Lord.

Saturday, 1 June 2013

ዘወትር ቅዳሜ

እልም አለ ባቡሩ 
እና ሌሎችም ወሳኝ ጥያቄዎች 

የተሰኘ ዓምድ መጀመራችንን ለክቡራት እና ክቡራን አንባቢዎቻችን (ጎብኚዎቻችን) በትህትና  እንገልጣለን:: 
ዘወትር ቅዳሜ ወይ በጠዋቱ ወይ በዕለቱ ፍጻሜ ::
***
ደስ ከተሰኙ መልስዎትን በፎርም ሊልኩልኝ ይችላሉ ::የጥያቄውን ቁጥር እና መልስዎትን ብቻ መላክ ይችላሉ::
ከዚህ በታች ባለው ሊንክ ይሳፈሩ ::
ከፈለጉ ሁሉንም ጥያቄዎች ከፈልጉ የተወሰኑ ጥያቄዎችን መርጠው::
____________________________
ላይኛይቱ ጥበብ ግን
 በመጀመሪያ ንጽሕት ናት፥
 በኋላም ታራቂ፥ ገር፥ እሺ ባይ ምሕረትና በጎ ፍሬ የሞላባት፥ ጥርጥርና ግብዝነት የሌለባት ናት።
የያዕቆብ መልእክት 3 :17

No comments :

Post a Comment

Comment.Share.ይሳተፉ እንጂ።